Tuesday, Sep 07th

English Version

በህግ አምላክ - Law

ውርስ ማጣራትና የወራሽነት ሰርተፊኬት መስጠት ከፍርድ ቤት ሥልጣን አንፃር ሲቃኝ

E-mail Print PDF

(በፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሕግ ትርጉም ላይ የተደረገ አጭር ምልከታ)

ፊልጶስ ዓይናለም

የኢትዮጵያ የውርስ ሕግ በፍትሐ ብሔሩ ሕግ ከአንቀጽ 826 እስከ 1125 በተደነገጉት 300 አንቀጾች የሚመራ ነው፡፡

Read more...

አዋጅ ቁጥር 559/2000 የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ዋስትና አዋጅ

E-mail Print PDF

ክፍል ሦስት
ስለመድን ምስክር ወረቀት
9. የምስክር ወረቀት ስለመስጠት
1.    የመድን ኩባንያ የመድን ፖሊሲ ለመድን ገቢው በሚሰጥበት ጊዜ የመድን ምስክር ወረቀትም አብሮ መሰጠት አለበት፡፡

Read more...

የይቅርታ ፅንሰ ሐሳብ

E-mail Print PDF

(በዮሴፍ ሳህለ ሥላሴ)

የወንጀል ድርጊት የአንድን ኅብረተሰብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ እንቅስቃሴን አደጋ ላይ የሚጥል ማኅበራዊ ችግር ነው፡፡

Read more...

አዋጅ ቁጥር 559/2000 ስለተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ዋስትና የወጣ አዋጅ

E-mail Print PDF

ክፍል ሁለት
የመድን ፖሊሲ
4.  የሦስተኛ ወገን መድን ፖሊሲ ስለመስጠት
1.    የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ፖሊሲ ሊሰጥ የሚችለው በኢንሹራንስ ኩባንያዎች ብቻ ይሆናል፤

Read more...

ውርስን በተመለከተ የሰበር ሰሚ ፍርድ

E-mail Print PDF

- ወ/ሮ ሰላማዊት ኃይሌ ይባላሉ፡፡ የሟች የወ/ሮ መብራት መአሸ አብተጽዮን ልጅ  ናቸው፡፡ አቶ ፍቃዱ ተስፋዬ እና አቶ ሙሴ ዮሴፍ የሚባሉ ወንድሞች እና ሁለት እህቶች አሏቸው፡፡

Read more...

ስለተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ዋስትና የወጣ አዋጅ

E-mail Print PDF
User Rating: / 1
PoorBest 

በተሽከርካሪ ምክንያት እየደረሰ ያለው አደጋ በየጊዜው እየጨመረ በመምጣት ላይ ስለሆነ:
በተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት የሚደርሰው የሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ኪሳራ ማኅበራዊ ችግር የሚያስከትል ስለሆነ:

Read more...

በተወሰነ ገደብ ከእስር ስለመፈታት

E-mail Print PDF

(በዮሴፍ ሳህለ ሥላሴ)

ሐምሌ 25 ቀን 2002 ዓ.ም. በወጣው የሪፖርተር ጋዜጣ የእሁድ እትም አቶ ጠና ከበደ፣ አቶ ወንድወሰን ከተማ፣ ወ/ሮ ተዋበች፣ አቶ ፍቃዱ ገብረ ማሪያምና አቶ አለማየሁ ወንድሙ የቫት ደረሰኝ ሳይቆርጡ ዕቃ ሸጠዋል በሚል የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ በመሠረተባቸው ክስ

Read more...

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 139/1999

E-mail Print PDF

17 የተሸጡ መሣሪያዎች ዝርዝር
1. የመሳሪያዎቹ አቅራቢ ለተጠቃሚዎች የሸጣቸውን የሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያዎች ዝርዝር የያዘ መግለጫ እያንዳንዱ ወር በተጠናቀቀ በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ለሚመለከተው የታክስ ባለሥልጣን ማቅረብ አለበት፡፡

Read more...

አንድ አይነት ሥረ ነገር ያላቸው ክሶች ለሁለተኛ ጊዜ በፍርድ ቤቶች እንዴት ይታያሉ?

E-mail Print PDF

(በዮሴፍ ጌታቸው)

የፍርድ ውሣኔ ያገኘ አንድ ጉዳይ በዚያው ሥረ ነገርና የተያዘው ጭብጥ አንድ ዓይነት የሆነ እንደሆነ ዳግመኛ ክስ ማቅረብ እንዲሁም ክስን መከፋፈል አይቻልም ማለት ምን ማለት ነው? የፍርድ ቤቶች የሥረ ነገር ሥልጣን ማለትስ ምን ማለት ነው?

Read more...

"የተከሰሰውና የተዋረደው የዓቃቤ ሕግነት ሙያ እንጂ እኔ አይደለሁም" አቶ ዮሐንስ ወልደ ገብርኤል

E-mail Print PDF
User Rating: / 2
PoorBest 

ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሕግ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በ1982 ዓ.ም. ካገኙ በኋላ በጠቅላይ ዓቃቤ ሕግነት፣ በልዩ ዓቃቤ ሕግነትና በዓቃቤ ሕግ መምሪያ ኃላፊነት በአጠቃላይ ከ15 ዓመታት በላይ ሠርተዋል፡፡

Read more...

Page 1 of 6

  • «
  •  Start 
  •  Prev 
  •  1 
  •  2 
  •  3 
  •  4 
  •  5 
  •  6 
  •  Next 
  •  End 
  • »