Saturday, Jul 31st

English Version

የቀድሞው የጉምሩክ ዓቃቤ ሕግ ኃላፊ በእስር ከተቀጡበት ወንጀል ነፃ ወጡ

- የክሱ መነሻ አቶ ዳንኤል አምስት ዓመት ተፈረደባቸው
- 46 ኪሎ ወርቅ ለመንግሥት ገቢ እንዲደረግ ታዘዘ
(በውድነህ ዘነበ)

የቻይናው ሲአርቢሲ በማኅበር የተደራጁ ሠራተኞችን አባረረ

የቻይናው ሲአርቢሲ በማኅበር የተደራጁ ሠራተኞችን አባረረ

የቻይናው ሲአርቢሲ አዲስ ኢንጂነሪንግ ኩባንያ በማኅበር የተደራጁ 52 ሠራተኞችን ከሥራ ማባረሩን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን፣ እንጨት፣ ብረታብረት፣ ሲሚንቶና የመ...

"መድረክ እስከ ሰበር ሰሚ የሄደው የፍትሕ ተቋማትን ነፃነት ለመፈተሽ ነበር" ዶ/ር መረራ ጉዲና

(በኃይሌ ሙሉ)

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) የዘንድሮው  ምርጫ ይደገም በማለት እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት ድረስ የሄደው፣ "የፍትሕ...

ሙሽራው ያልተገኘበት የሠርግ ዝግጅት እያነጋገረ ነው

- "ስላልተግባባን ከአምስት ዓመታት በፊት ተለያይተናል" ቀረ የተባለው ሙሽራ - "ከኔ ቤተሰቦች አንድም ሰው አያውቀውም" ሙሽሪት "ድርጊቱ ግራ የሚያጋባ ነው" የኮልፌ...

የአስተዳደሩ ሊዝ ቦርድ በሆቴል ግንባታ ቦታ ጥያቄ ተጣቧል

- አስቴር አወቀ ለሆቴል ግንባታ ጥያቄ አቅርባለች

(በውድነህ ዘነበ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሊዝ ቦርድ አዎንታዊ ምላሽ ከሰጠ ከተማዋ በሚቀጥሉት ጥቂት ወ...

የሶማሌው አማፂ ግንባር ከመንግሥት ጋር የሰላም ስምምነት ፈረመ

የሶማሌው አማፂ ግንባር ከመንግሥት ጋር የሰላም ስምምነት ፈረመ

(በየማነ ናግሽ)

የተባበሩት ምዕራብ ሶማሌ ነፃ አውጪ ግንባር በሚል መጠሪያ ሲንቀሳቀስ የነበረው አማፂ ቡድን ከመንግሥት ጋር የሰላም ስምምነት ፈረመ፡፡ ከእንግዲህ በአማፂነት ተግባሩ እንደማይቀጥልም አስታወቀ፡፡

Read more...
እንጽፋለን ገና! እንናገራለን ገና!

እንጽፋለን ገና! እንናገራለን ገና!

አንድ እግር ኳስ ተጨዋች ሲጫወት እግሬን ተመታሁ፣ በቴስታ ተጎዳሁ፣ ከመሬት ላይ ወደቅሁ ብሎ ከአሁን በኋላ እግር ኳስ አልጫወትም ብሎ የሚወስን ከሆነ ከመጀመርያውኑም መጫወት የነበረበት መመታትና መውደቅ የሌለበትን ገበጣ ነው፡፡ ምክንያቱም በኳስ ጨዋታ ውስጥ የግድ መመታትና መውደቅ አለና፡፡

Read more...

የፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ የት ደረሰ?

(በአስራት ሥዩም)

አራተኛው አገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ ተጠናቆ የድምፅ ቆጠራው ውጤቱ ይፋ ከሆነ ጥቂት ወራት ተቆጥረዋል፡፡ የኢትዮጵያ የምርጫ ቦርድ በቅድሚያ ጊዜያዊ ውጤቱን ቀጥሎም የማጠቃለያ ውጤቱን በየደረጃው ይፋ ሲያደርግ ግን ያለምንም ተቃውሞ አልነበረም፡፡ Read more...

በድርድር መሬት እንዲሰጣቸው የጠየቁ ጥሪ ቀረበላቸው

በአዲስ አበባ ከተማ ለተለያዩ የልማት ሥራዎች ለማዋል በድርድር መሬት በሊዝ እንዲሰጣቸው ለጠየቁ ግለሰቦችና ድርጅቶች ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ጥሪ መቅረቡን አዲስ ልሳን ዘግቧል፡፡ ጥያቄውን ያቀረቡ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን ለማስተናገድ የሚያስችል ዝግጅት ተካሂዷል፡፡ Read more...

አሊያንስ ባሰባሰበው ገንዘብ ወደ ሥራ እገባለሁ አለ

አሊያንስ ባሰባሰበው ገንዘብ ወደ ሥራ እገባለሁ አለ

- የ41 ሚሊዮን ብር አክሲዮን ሸጠ

(በዳዊት ታዬ)

አሊያንስ ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር በመጀመሪያው ዙር ባሰባሰበው 41 ሚሊዮን ብር ወደ ሥራ የሚገባ መሆኑን አስታወቀ፡፡

Read more...

በምክንያት የወጣ ዋጋ...

(በናታን ዳዊት)

ከጥቂት ወራት በፊት የስኳር እጥረት ትልቅ ችግር ሆኖ በስኳር ግብይትና ሥርጭት ውስጥ መንግሥት እጁን እንዲያስገባ አድርጐታል፡፡ አሁንም ስኳር እየተሸጠ ያለው መንግሥት መፍትሔ ይሆናል ብሎ ባመነው መስመር ነው፡፡ Read more...

"በዓለም አቀፍ ደረጃ የታወቅንባቸው ሦስት ሽልማቶች አሉን"

አቶ ሚልኪያስ ደበበ የጋያ አሶሴሽን ፕሬዚዳንት

የኢታኖልን ጥቅም ከአምስት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ አስተዋውቋል፡፡ ከስኳር ፋብሪካ በሚገኝ ተረፈ ምርት ኢታኖልን በማምረትና ለቤት ውስጥ መገልገያነት ለማዋል የሚያስችሉ ምድጃዎች ከውጭ በማስመጣት በተለይ ለስደተኞች በማከፋፈል ይታወቃል፡፡ ጋያ አሶሴሽን ከተመሠረተበት እ.ኤ.አ ከ2005 ጀምሮ ኢታኖል ለቤት ውስጥ ማብሰያነት እንዲያገለግል በማስቻል እየ...

Read more...

የሐር ትል የሕይወት ዑደት

የሐር ትል በተለያዩ አራት ደረጃዎች ውስጥ ያልፋል እነሱም እንቁላል (Egg) ዕጭ (ሙሽራ) /Larva/ Pupal እና Adult ናቸው፡፡ የሕይወት ዑደቱ የሚጠናቀቀው ከስድስት እስከ ስምንት ሳምንት ባለው ጊዜ ውስጥ ሲሆን፣ ይኽም የሚወሰነው uracial characteristics (በዘር ባህል) እና በዓየር ንብረት ሁኔታ ነው፡   Read more...

ክቡር ሚኒስትር

(ክቡር ሚኒስትሩ ምኑም አልጥምና አላምር ብሏቸዋል፡፡ ራሴን አጠራለሁ ሕዳሴ እፈጥራለሁ፤ የባለሥልጣን ሀብት እንዲመዘገብ አደርጋለሁ፤ የሚለውን የኢሕአዴግ አካሄድም እያስደነገጣቸውና እያሳሰባቸው ነው፡፡ በኅብረተሰቡም አንዳንድ ወገኖች ሙስናን እንዋጋለን እያሉ የሚያደርጉት እንቅስቃሴም ወዴት ሊያመራና ምን ሊያስከትል እንደሚችል ገብቷቸዋል፡፡ Read more...

የ

የ"ሰላምና አንድነት በአፍሪካ" ጉዞ ወደ 24 አገሮች ተጀመረ

(በምዕራፍ ብርሃኔ)

ከሦስት ዓመታት በፊት ዕድሜያቸው በሃያዎቹ መጨረሻዎች ላይ የሚገኝ ባል እና ሚስት፣ አፍሪካን አንድ ለማድረግ ያቀዱትን የሰላም ጉዞ ባለፈው ዓርብ ጀምረዋል፡፡

Read more...

ትምህርትን ፍለጋ

(በምሕረት ሞገስ)

ተማሪዎች የዓመቱን ትምህርት አጠናቀው ውጤት የሚቀበሉበት ቀን ነበር፡፡ አብዛኞቹ ተማሪዎች በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ ሆነው እሑድ በማለዳ ፍንትው ያለችውን ፀሐይ እየሞቁ የሰዓቱን መድረስ ይጠባበቃሉ፡፡ ጥቂቶች ደግሞ ከግቢው ውጪ በቡድን ቆመው ያወጋሉ፤ ይስቃሉ፡፡ Read more...

የአሳማ ጉንፋን በ160 ሃገራት ተሰራጭቷል

የአሳማ ጉንፋን ቫይረስ በ160 ሃገራት እንደተሰራጨና በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ ሁለት ቢሊዮን ያህል ሰዎች በበሽታው ሊያዙ እንደሚችሉ የዓለም ጤና ድርጅት ሰሞኑን አስታወቀ፡፡ ይህም የዓለምን የሕዝብ ቁጥር አንድ ሦስተኛ ማለት ነው፡፡ Read more...

"እኛም ማገዝ አለብን ብለን መጥተናል"

(በምሕረት ሞገስ)

በገጠሩ አካባቢ ያሉ ኢትዮጵያውያን በከተማ አካባቢ ካሉት ሲነጻጸሩ ትምህርት የማግኘታቸው እድል አነስተኛ ነው፡፡ በተለይ ሕጻናት ትምህርት ቢያገኙም የሚማሩባቸው ትምህርት ቤቶች ትክክለኛ ትምህርት ለመቅሰም የሚያስችሉ ናቸው ወይ? የሚለው ስላሳሰባቸው በገጠሩ አካባቢ የትምህርት አሰጣጡ በሚሻሻልበት ሁኔታ ለመሥራት ከወንድማቸው ጋር መከሩ፡፡

Read more...
ወጣትነት የሥራ ፈጠራን ያበረታታል

ወጣትነት የሥራ ፈጠራን ያበረታታል

(በታደሰ ገብረ ማርያም)

አምስት ወጣቶች ናቸው፡፡ ከነዚህም መካከል ሁለቱ ሴቶች ሲሆኑ የቀሩት ወንዶች ናቸው፡፡ ሁሉም ከ22 እስከ 24 ዓመት ዕድሜ ክልል ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ በሴክረታሪ፣ በኤሌክትሮኒክስና አውቶሜካኒክ የመጀመርያ ዲግሪና ዲፕሎማ ያላቸው ናቸው፡፡

Read more...