ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሆነው ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን፣ በበረራ ቁጥር ኢቲ 302 መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም. ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲጓዝ ቢሾፍቱ አካባቢ በመከስከሱ ሕይወታቸውን ያጡ ኢትዮጵያውያን ተጓዦችና የበረራ ሠራተኞች ግብዓተ መሬት እሑድ መጋቢት 8 ቀን በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል:: ፎቶዎቹ የመጨረሻውን ስንብት ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡
- Advertisement -
ፌርማታ ፅሁፎች
ትኩስ ፅሁፎች
- Advertisement -